Trendy:
                                                                                                                                                                                                                                      LANGUAGES         ENGLISH         AMHARIC
Home ODUU አማርኛ

አማርኛ

ኮሚሽኑ ለመሰረተ ልማት ዘርፍ 68 ቢሊዮን ዶላር መድቦ እየሰራ ነው

ኮሚሽኑ ለመሰረተ ልማት ዘርፍ 68 ቢሊዮን ዶላር መድቦ እየሰራ ነው

የአፍሪካ ህብረት የመሰረተ ልማት እና ኢነርጂ ኮሚሽን የአፍሪካን እድገት እውን ለማድረግ መሰረተ ልማት እና ኢነርጂ ለእድገቱ ቁልፍ መሆናቸውን በማመን እየሰራ ነው፡፡

ኮሚሽኑ ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ ፒ አይ ኦ ኤ/PIOA/ የተሰኘ ፕሮግራም  ዘርግቶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡

በሶስት ደረጃዎች ተከፋፍሎ እ.ኤ.አ እስከ 2040 የሚዘልቀው ይህ ፕሮግራም በትራንስፖርት፣ ኢነርጂ፣ መረጃና ሌሎች የመሰረተ ልማት ዘርፎች ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡

ኮሚሽኑ በአብዛኛዎቹ የአፍሪካ አገራት 51 ፕሮጀክቶቹን ለማስፈጸም 68 ቢሊዮን ዶላር መድቦ እየሰራ ነው፡፡  

አፍሪካ በዚሁ ዘርፍ እያደረገች ያለችውን እንቅስቃሴ የዓለም ሀገራት እየደገፉ መሆናቸውንና ይህንን ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉም እኛ አፍሪካውያን ሰርተን ማሳየት አለብን ብሏል የአፍሪካ ህብረት የመሰረተ ልማት እና ኢነርጂ ኮሚሽን፡፡

 

አህመዲነጃድ ለአፍሪካ ህብረት ክብረ በአል አዲስ አበባ ይመጣሉ

አህመዲነጃድ ለአፍሪካ ህብረት ክብረ በአል አዲስ አበባ ይመጣሉአዲስ አበባ፣ግንቦት 13  የኢራኑ ፕሬዚዳንት መሀሙድ አህመዲነጃድ በ50ኛው የአፍሪካ ህብረት የምስረታ  ክ...

ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዞ የሚመጣውን ኮንቴነር ሃገር ውስጥ ካሉ ደረቅ ወደቦች በጊዜ አለመነሳት በመልቲ ሞዳል ስርዓቱ ላይ ችግር እየተፈጠረ መሆኑን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለፀ ።

ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዞ የሚመጣውን ኮንቴነር ሃገር ውስጥ ካሉ ደረቅ ወደቦች በጊዜ አለመነሳት በመልቲ ሞዳል ስርዓቱ ላይ ችግር እየተፈጠረ መሆኑን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ገለፀ ። አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13  ፣ 2005  ከጅቡቲ ወደብ ተጓጉዞ የሚመጣውን ኮንቴነር ሃገር ውስጥ ካሉ ደረቅ ወ...

ፓርላማው የናይል የትብብር ማእቀፍን በቅርቡ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል

ፓርላማው የናይል የትብብር ማእቀፍን በቅርቡ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃልአዲስ አበባ፣ግንቦት 12  የናይል የትብበር ማእቀፍ ስምምነት ነገ  ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይቀርባል...

የመለስ ዜናዊ የልደት ቀን በዋሽንግተን ተከበረ

የመለስ ዜናዊ የልደት ቀን በዋሽንግተን ተከበረታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ ለኢትዮጵያ ህዳሴና ለአፍሪካ እድገት እንዲሁም ለአለም ያበረከቷቸው የዲፕሎማቲክ...
  • «
  •  Start 
  •  Prev 
  •  1 
  •  2 
  •  3 
  •  4 
  •  5 
  •  6 
  •  7 
  •  8 
  •  9 
  •  10 
  •  Next 
  •  End 
  • »
Page 1 of 447
YAADACHIISA HORDOFTOOTA WEBSAAYTII OROMIYAATIIF
Maxxansaalee adda addaa fi qophiilee dokimantariiwwan kan feenu waan ta'eef akka hordoftan isin affeerra!!!